CERS-Bureau of Agriculture
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀቤና ልዩ ወረዳ በ11 ቀበሌያት በ45 ክላስተር 3 ሺ969 ሄክታር መሬት በጤፍ ሰብል እየለማ ይገኛል ። ከዚህ ውስጥም በደቀንሺሞላ ቀበሌ በ3 ክላስተር 213 ነጥብ 5 ሄክታር እና በጫንጮ ውጥኝ ቀበሌ በ3 ክላስተር 95 ነጥብ 5 ሄክታር እየለማ የሚገኝ ሲሆን በሄክታር 19 ኩንታል ምርት ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል ።
Copyrights 2025. . Centeral Ethiopia Bureau of Agriculture. All Rights Reserved.
Developed by CE-SCIENCE AND INFORMATION TECHNOLOGY BUREAU